የአልጀርያ ድርጅቶች በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበጥሪው የቀረበው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ከአልጀሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኢነርጂ ሚኒስትር መሃመድ አርካብ ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡በውውይቱ ኢነርጂ ላይ የሚሠሩ የአልጀሪያ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ላይ መሳተፍ የሚችሉበት መልካም አጋጣሚ እንዳለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ውስጥ በሚወጡ ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ጨረታዎች ላይ የአልጀርያ ድርጅቶች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የአልጀሪያ የኢነርጂ ማዕድንና ታዳሽ ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር መሃመድ አርካብ በበኩላቸው ሶኔለጋዝ እና ሶናትራክ የመሳሰሉ የአልጀሪያ የኃይል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መሠማራት እንደሚፈልጉ መግለፃቸውን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
የአልጀርያ ድርጅቶች በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
የአልጀርያ ድርጅቶች በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የአልጀርያ ድርጅቶች በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበጥሪው የቀረበው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ከአልጀሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኢነርጂ ሚኒስትር መሃመድ አርካብ ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡በውውይቱ ኢነርጂ... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T14:08+0300
2025-03-25T14:08+0300
2025-03-25T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий