ሞስኮ የኪዬቭ ወታደሮች በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ የሚፈጽሙትን ግድያ ዓለም እንዲያወግዝ ጥሪ አቀረበች የሩሲያው ጋዜጣ ኢዝቬስቲያ እና ዝቬዝዳ የዜና ማሠራጫ ጋዜጠኞቻቸው በልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽኑ አካባቢዎች በዩክሬን ጥቃት መገደላቸውን ሰኞ እለት አስታወቀዋል፡፡ የኢዝቬስቲያ ዘጋቢ አሌክሳንደር ፌዶርቻክ የዝቬዝዳ የካሜራ ባለሙያ ፓኖቭ የቀረጻ ቡደን ሹፌር አሌክሳንደር ሲርኬሊ ዘጋቢ ኒኪታ ጎልዲን ከባድ ጉዳት የደረሰባት የሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ኃላፊ ሊዮኒድ ፓሴችኒክ የዩክሬን ጦር በክሬሜንስኪ አካባቢ በፈጸመው ጥቃት ሶስት የሚዲያ ሠራተኞችን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን ተናግረዋል። "ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ፣ ዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ሙያዊ ማህበራት እና የሚዲያ ተወካዮች በዘለንስኪ አገዛዝ የተፈጸሙትን እነዚህን እና ሌሎች አሰቃቂ ወንጀሎች አጥብቀው እንዲያወግዙ እና የዩክሬን የጦር ኃይሎች የሚዲያ ባለሙያዎችን ጨምሮ ንፁሀኖች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆሙ ግፊት እንዲያደርጉ እንጠይቃለን" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ሞስኮ የኪዬቭ ወታደሮች በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ የሚፈጽሙትን ግድያ ዓለም እንዲያወግዝ ጥሪ አቀረበች
ሞስኮ የኪዬቭ ወታደሮች በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ የሚፈጽሙትን ግድያ ዓለም እንዲያወግዝ ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ሞስኮ የኪዬቭ ወታደሮች በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ የሚፈጽሙትን ግድያ ዓለም እንዲያወግዝ ጥሪ አቀረበች የሩሲያው ጋዜጣ ኢዝቬስቲያ እና ዝቬዝዳ የዜና ማሠራጫ ጋዜጠኞቻቸው በልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽኑ አካባቢዎች በዩክሬን ጥቃት መገደላቸውን ሰኞ እለት... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T12:04+0300
2025-03-25T12:04+0300
2025-03-25T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሞስኮ የኪዬቭ ወታደሮች በሩሲያ ጋዜጠኞች ላይ የሚፈጽሙትን ግድያ ዓለም እንዲያወግዝ ጥሪ አቀረበች
12:04 25.03.2025 (የተሻሻለ: 12:44 25.03.2025)
ሰብስክራይብ