ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት ውስጥ አባል ለመሆን የምታደርገው ጥረት የ19 ሀገራትን ድጋፍ አገኘኢትዮጵያ በ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት ስብሰባ ስኬታማ ተሳትፎ እንደነበራት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ አስታውቀዋል፡፡የኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄ የሚመለስበት ትክክለኛው ወቅት አሁን ነው ያሉት ሚኒስትሩ፤ በፈረንጆቹ 2026 በካሜሮን በሚካሄደው የዓለም ንግድ ድርጅት ጉባዔ አባልነቱን ለማሳካት መንግሥት በትኩረት እየሠራ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት ስብሰባ ላይ ከ19 ሀገራትና ከዓለም ባንክ ድጋፍ ማግኘቷንም ገልፀዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለድርጅቱ የአባልነት ጥያቄ ካቀረበች 23 ዓመታት ሆኗታል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት ውስጥ አባል ለመሆን የምታደርገው ጥረት የ19 ሀገራትን ድጋፍ አገኘ
ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት ውስጥ አባል ለመሆን የምታደርገው ጥረት የ19 ሀገራትን ድጋፍ አገኘ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት ውስጥ አባል ለመሆን የምታደርገው ጥረት የ19 ሀገራትን ድጋፍ አገኘኢትዮጵያ በ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት ስብሰባ ስኬታማ ተሳትፎ እንደነበራት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ አስታውቀዋል፡፡የኢትዮጵያ... 25.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-25T11:23+0300
2025-03-25T11:23+0300
2025-03-25T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ በዓለም የንግድ ድርጅት ውስጥ አባል ለመሆን የምታደርገው ጥረት የ19 ሀገራትን ድጋፍ አገኘ
11:23 25.03.2025 (የተሻሻለ: 11:44 25.03.2025)
ሰብስክራይብ