ሰርቢያ ኔቶን ወይም የጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅትን እንደማትቀላቀል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተናገሩ "ሰርቢያ ወታደራዊ ገለልተኝነት ፖሊሲዋን አጥብቃ ትከተላለች። በዚህም በማንኛውም ወታደራዊ ቡድን ውስጥ ተሳትፏችንን አንጨምርም። ከሁሉም ጋር ያለንን ጥሩ ግንኙነት ለመጠበቅ እንጥራለን፤ በመጀመሪያ እና ከሁሉም በላይ - በአካባቢያችን ካሉ ሀገራት ጋር" ሲሉ የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ቩሊን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።ይህ እንደ ሰርቢያ ላለች ሀገር በጣም አስቸጋሪ ውሳኔ ነው ሲሉም ባለስልጣኑ አክለዋል፡፡"የራሳችንን ደህንነት ማረጋገጥ አለብን፤ ይህ ቀላል አይደለም። ሆኖም ስለራሳችን ለመወሰን እውነተኛው መንገድ ነው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። የሰርቢያ ፓርላማ በጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅት(ሲኤስቲኦ) የፓርላማ ጉባኤ ላይ በታዛቢነት ይሳተፋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ሰርቢያ ኔቶን ወይም የጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅትን እንደማትቀላቀል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተናገሩ
ሰርቢያ ኔቶን ወይም የጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅትን እንደማትቀላቀል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሰርቢያ ኔቶን ወይም የጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅትን እንደማትቀላቀል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተናገሩ "ሰርቢያ ወታደራዊ ገለልተኝነት ፖሊሲዋን አጥብቃ ትከተላለች። በዚህም በማንኛውም ወታደራዊ ቡድን ውስጥ ተሳትፏችንን አንጨምርም። ከሁሉም ጋር ያለንን... 24.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-24T15:10+0300
2025-03-24T15:10+0300
2025-03-24T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሰርቢያ ኔቶን ወይም የጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅትን እንደማትቀላቀል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ተናገሩ
15:10 24.03.2025 (የተሻሻለ: 15:44 24.03.2025)
ሰብስክራይብ