ሁለት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር ማበልፀጋቸው ተነገረ በአዋሽ አርባ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ለሜካናይዝድ ስልጠና የገቡት ሁለቱ ወጣቶች፤ ከመደበኛ ስልጠናቸው ጎን ለጎን የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር አበልፅገው ለተቋማቸው አስረክበዋል።መሠረታዊ ወታደር ዘላለም ቤዛነህ እና መሠረታዊ ወታደር ዳንኤል ሙልቀን የፈጠሩት ሶፍትዌር ውጤታማነቱ እንደተረጋገጠ መከላከያ ሠራዊት በማህበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል፡፡በፈጠራቸው ላበረከቱት አስተዋፅኦ ከጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ የሙሉ አስር አለቅነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ሁለት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር ማበልፀጋቸው ተነገረ
ሁለት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር ማበልፀጋቸው ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
ሁለት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር ማበልፀጋቸው ተነገረ በአዋሽ አርባ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ለሜካናይዝድ ስልጠና የገቡት ሁለቱ ወጣቶች፤ ከመደበኛ ስልጠናቸው ጎን ለጎን የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር... 24.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-24T14:08+0300
2025-03-24T14:08+0300
2025-03-24T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሁለት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የጦር መሳሪያ ማስተኮሻ ሶፍትዌር ማበልፀጋቸው ተነገረ
14:08 24.03.2025 (የተሻሻለ: 14:44 24.03.2025)
ሰብስክራይብ