ኢትዮጵያ በ20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአፍሪካ አንደኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች በቻይና በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያ በ3000 ሜትር ሴቶች በፍሬወይኒ ሀይሉ እና በሴቶች 1500 ሜትር በጉዳፍ ፀጋይ የወርቅ ሜዳልያ አግኝታለች። በወንዶች 3000 ሜትር አትሌት በሪሁ አረጋዊ፣ በሴቶች 1500 ሜትር አትሌት ድርቤ ወልተጂ እና በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ አምጥተዋል። በዚህ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሁለት ወርቅ እና ሶስት ብር ሜዳሊያ ከዓለም ሶስተኛ ከአፍሪካ ደግሞ በአንደኝነት ደረጃ መጨረሷን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያሳያል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በ20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአፍሪካ አንደኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች
ኢትዮጵያ በ20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአፍሪካ አንደኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በ20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአፍሪካ አንደኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች በቻይና በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያ በ3000 ሜትር ሴቶች በፍሬወይኒ ሀይሉ እና በሴቶች 1500 ሜትር በጉዳፍ ፀጋይ የወርቅ ሜዳልያ አግኝታለች።... 24.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-24T12:04+0300
2025-03-24T12:04+0300
2025-03-24T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ በ20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአፍሪካ አንደኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች
12:04 24.03.2025 (የተሻሻለ: 12:44 24.03.2025)
ሰብስክራይብ