ከኢትዮጵያ የወጪ ገቢ ጭነት ውስጥ ግማሹን በባቡር ለማጓጓዝ እንደታቀደ ተገለጸ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ 50% የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት ለመሸፈን በየቀኑ 14 ባቡሮችን ለማሠማራት አቅዶ እየሠራ እንደሚገኝ ገልጿል። በተጨማሪም የጭነት ባቡር ጉዞ ፍጥነትን በሰዓት ወደ 58 ኪሎ ሜትር ለማድረስ እንዲሁም በባቡር የሚሰጠውን አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ዲጂታሊዝ ለማድረግ ማቀዱን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል። የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ጭነት የማጓጓዝ አቅሙን በየዓመቱ በ14.2 በመቶ እያሳደገ እንደመጣና ወደ ውጭ ከተላከው ቡና 98 በመቶ የሚሆነው በባቡር እንደተጓጓዘ ተገልጿል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ከኢትዮጵያ የወጪ ገቢ ጭነት ውስጥ ግማሹን በባቡር ለማጓጓዝ እንደታቀደ ተገለጸ
ከኢትዮጵያ የወጪ ገቢ ጭነት ውስጥ ግማሹን በባቡር ለማጓጓዝ እንደታቀደ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ከኢትዮጵያ የወጪ ገቢ ጭነት ውስጥ ግማሹን በባቡር ለማጓጓዝ እንደታቀደ ተገለጸ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ 50% የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት ለመሸፈን በየቀኑ 14 ባቡሮችን ለማሠማራት አቅዶ እየሠራ እንደሚገኝ ገልጿል። በተጨማሪም የጭነት... 23.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-23T20:36+0300
2025-03-23T20:36+0300
2025-03-23T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий