ኢትዮጵያ በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 3000 ሜትር ወርቅ አስመዘገበች በቻይና እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው ሻምፒዮና በሴቶች የ3000 ሜትር ፍጻሜ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፍሬወይኒ ሀይሉ 8:37:21 በመግባት በአንደኝነት ጨርሳለች። "ይህን ውድድር ለማሸነፍ በርትቼ ተዘጋጅቼ ነበር። ውድድሩን በማሸነፌም በጣም ደስተኛ ነኝ። ወደ ናንጂንግ ከመምጣቴ በፊት ታምሜ ነበር። አሁን ጤንነቴ ተመልሷል፤ እዚህ የመጣሁት ለማሸነፍ ነው። ባለፈው ዓመት በ1500 ሜትር አሸናፊ ነበርኩ፤ አሁን ደግሞ 3000 ሜትርን አሸንፌያለሁ፤ በዚህ በጣም ደስተኛ ነኝ" ስትል አትሌት ፍሬወይኒ ወድድሩን ካሸነፈች በኋላ ተናግራለች።በወንዶች 3000 ሜትር ውድድር አትሌት በሪሁ አረጋዊ ሁለተኛ ደረጃ በመውጣት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ አስገኝቷል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 3000 ሜትር ወርቅ አስመዘገበች
ኢትዮጵያ በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 3000 ሜትር ወርቅ አስመዘገበች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 3000 ሜትር ወርቅ አስመዘገበች በቻይና እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው ሻምፒዮና በሴቶች የ3000 ሜትር ፍጻሜ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፍሬወይኒ ሀይሉ 8:37:21 በመግባት በአንደኝነት ጨርሳለች።... 23.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-23T11:24+0300
2025-03-23T11:24+0300
2025-03-23T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 3000 ሜትር ወርቅ አስመዘገበች
11:24 23.03.2025 (የተሻሻለ: 11:44 23.03.2025)
ሰብስክራይብ