ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፋር ክልል ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በዚህ ዓመት ሥራ የጀመረውንና አሁን ላይ በሠዓት ከ150 በላይ ኩንታል እያመረተ የሚገኘውን አል አልሳ ትሬዲንግ ሀላፊነቱ የተወሠነ የግል ማህበር ተመልክተዋል። ፋብሩካው በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ሲገባ 250 ኩንታል ጨው በሠዓት የማምረት አቅም እንደሚኖረወ ተገልጿል። በተጨማሪም በአፋር ክልል የተካሄደውን የበጋ ስንዴ ምርት ልማት ሥራ እና የአይሮላፍ መኖ ባንክ ልማት ማዕከልንም ጎብኝተዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፋር ክልል ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፋር ክልል ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፋር ክልል ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በዚህ ዓመት ሥራ የጀመረውንና አሁን ላይ በሠዓት ከ150 በላይ ኩንታል እያመረተ የሚገኘውን አል አልሳ ትሬዲንግ ሀላፊነቱ የተወሠነ የግል... 22.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-22T18:54+0300
2025-03-22T18:54+0300
2025-03-22T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий