ፍራንስ 24 በኮትዲቯር ዙሪያ ከሠራው "አድሎአዊ" ዜና ጋር ተያይዞ ማሰጠንቀቂያ ተሰጠው የኮትዲቯር የኮሙኒኬሽን እና የኦዶቪዡዋል ባለስልጣን በሀገሪቱ ሕገ-ወጥ ስደት ዙሪያ የቀረበው ዘገባ “ጥልቀት የሌለው እና አድሏዊ” ነው ሲል ኮንኖታል። እንደ ባለስልጣኑ ገለፃ የተሠራው ዘጋቢ ፊልም የሀገሪቱ የሕገ-ወጥ ስደት ችግር የተፈጠረው ባልተመጣጠነ የኢኮኖሚ ዕድገት እና በመንግሥት ስንፍና እንደሆነ ይጠቁማል። ፍራንስ 24 በሪፖርቱ የኮትዲቯር ባለስልጣናትን አስተያየት ባለመካተቱም ተወቅሷል። ሪፖርቱ መንግሥት "ሕገ-ወጥ ስደትን አስመልክቶ እርምጃ ባለመወሰድ እና ጉዳዩን ችላ በማለት ሕዝቡ በድህነት እንዲኖር ፈቅዷል" የሚል አንደምታ ፈጥሯል ተብሏል። የኮትዲቯር የኮሙኒኬሽን እና የኦዶቪዡዋል ባለስልጣን የተሰበሰበውን መረጃ በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሚዲያውን ጠይቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ፍራንስ 24 በኮትዲቯር ዙሪያ ከሠራው "አድሎአዊ" ዜና ጋር ተያይዞ ማሰጠንቀቂያ ተሰጠው
ፍራንስ 24 በኮትዲቯር ዙሪያ ከሠራው "አድሎአዊ" ዜና ጋር ተያይዞ ማሰጠንቀቂያ ተሰጠው
Sputnik አፍሪካ
ፍራንስ 24 በኮትዲቯር ዙሪያ ከሠራው "አድሎአዊ" ዜና ጋር ተያይዞ ማሰጠንቀቂያ ተሰጠው የኮትዲቯር የኮሙኒኬሽን እና የኦዶቪዡዋል ባለስልጣን በሀገሪቱ ሕገ-ወጥ ስደት ዙሪያ የቀረበው ዘገባ “ጥልቀት የሌለው እና አድሏዊ” ነው ሲል ኮንኖታል። እንደ... 21.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-21T19:11+0300
2025-03-21T19:11+0300
2025-03-21T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፍራንስ 24 በኮትዲቯር ዙሪያ ከሠራው "አድሎአዊ" ዜና ጋር ተያይዞ ማሰጠንቀቂያ ተሰጠው
19:11 21.03.2025 (የተሻሻለ: 19:44 21.03.2025)
ሰብስክራይብ