የሩሲያ የባሕር ስልጠና መርከብ ወደ አፍሪካ የባሕር ዳርቻ ረጅም ጉዞ ጀመረች

ሰብስክራይብ
የሩሲያ የባሕር ስልጠና መርከብ ወደ አፍሪካ የባሕር ዳርቻ ረጅም ጉዞ ጀመረች የክሩሰንስተርን መርከብ ከ150 በላይ ወጣት መርከበኞችን ይዛ በባልቲክ ባሕር ዳርቻ ከሚገኘው የካሊኒንግራድ ወደብ መጋቢት 9 ቀን ተነስታለች፡፡  መርከቧ በአራት ወራት ጉዞዋ በሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ሞሪሺየስ ወደቦች ላይ ቆይታ ይኖራታል።ጉዞው የሶቪየት ጦር በናዚ ጀርመን ላይ ድል የተቀዳጀበትን 80ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ የሚካሄድ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
አዳዲስ ዜናዎች
0