ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሀገሪቱን ከፍተኛ ሽልማት ሰጡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከ21 ዓመታት አገልግሎት በኋላ የሩሲያን ከፍተኛ ሽልማት፤ የቅዱስ አንድሪው ኒሻን ይበረከትላቸዋል። የኒሻን ሽልማቱ "ለአባት ሀገር ለሰጡት የላቀ አገልግሎት፣ ለሩሲያ ፌዴሬሽን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እድገት እና ትግበራ ላደረጉት ትልቅ አስተዋፅዖ እንዲሁም ለበርካታ ዓመታት ለነበራቸው ውጤታማ ሕዝባዊ አገልግሎት" እንደሚበረከትላቸው በአዋጁ ተጠቅሷል፡፡ሰርጌ ላቭሮቭ በዛሬው እለት 75ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን በማክበር ላይ ይገኛሉ። በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሀገሪቱን ከፍተኛ ሽልማት ሰጡ
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሀገሪቱን ከፍተኛ ሽልማት ሰጡ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሀገሪቱን ከፍተኛ ሽልማት ሰጡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከ21 ዓመታት አገልግሎት በኋላ የሩሲያን ከፍተኛ ሽልማት፤ የቅዱስ አንድሪው ኒሻን ይበረከትላቸዋል። የኒሻን ሽልማቱ "ለአባት... 21.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-21T11:11+0300
2025-03-21T11:11+0300
2025-03-21T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሀገሪቱን ከፍተኛ ሽልማት ሰጡ
11:11 21.03.2025 (የተሻሻለ: 11:44 21.03.2025)
ሰብስክራይብ