በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምስኮ በተካሄደው 31ኛው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና የመስተንግዶ ኢንዱስትሪ ኢግዚቢሽን ላይ ኢትዮጵያን አስተዋወቀኤምባሲው ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመተባበር በኢግዚብሽኑ ላይ እንደተሳተፈ አስታውቋል። በተጨማሪም ኤግዚቢሽኑ በሁለቱ ሀገራት አስጎብኚ ድርጅቶች መካከል ውይይት የተደረገበት እንደነበር ተገልጿል። ኤምባሲው የኢትዮጵያ የቱሪስት መዳረሻዎች እንዲሁም ቡና ለጎብኚዎች እንደተዋወቁም አስታውቋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምስኮ በተካሄደው 31ኛው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና የመስተንግዶ ኢንዱስትሪ ኢግዚቢሽን ላይ ኢትዮጵያን አስተዋወቀ
በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምስኮ በተካሄደው 31ኛው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና የመስተንግዶ ኢንዱስትሪ ኢግዚቢሽን ላይ ኢትዮጵያን አስተዋወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምስኮ በተካሄደው 31ኛው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና የመስተንግዶ ኢንዱስትሪ ኢግዚቢሽን ላይ ኢትዮጵያን አስተዋወቀኤምባሲው ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመተባበር በኢግዚብሽኑ ላይ እንደተሳተፈ አስታውቋል። በተጨማሪም... 20.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-20T20:38+0300
2025-03-20T20:38+0300
2025-03-20T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምስኮ በተካሄደው 31ኛው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና የመስተንግዶ ኢንዱስትሪ ኢግዚቢሽን ላይ ኢትዮጵያን አስተዋወቀ
20:38 20.03.2025 (የተሻሻለ: 21:14 20.03.2025)
ሰብስክራይብ