ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ተከፈተ "የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን" ማጠናከር ዓላማ ያደረገው ፌስቲቫል በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በዛሬው እለት ተከፍቷል። በፌስቲቫሉ ኢትዮጵያን ጨምሮ የጅቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሩዋንዳ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ቡሩንዲ ተወካዮች ይሳተፋሉ ተብሏል። በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት የሚካሄደው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት ይካሄዳል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ተከፈተ
ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ተከፈተ "የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን" ማጠናከር ዓላማ ያደረገው ፌስቲቫል በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በዛሬው እለት ተከፍቷል። በፌስቲቫሉ ኢትዮጵያን ጨምሮ የጅቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣... 20.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-20T20:09+0300
2025-03-20T20:09+0300
2025-03-20T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий