ህዳሴ ግድብ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠቆሙ “ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን። ግድቡ ለታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ጭምር ፋይዳው የጎላ ነው። ግድቡ በመሞላቱ ምክንያት አሰዋን ግድብ ላይ የጎደለ ውሃ የለም። እኛም ቃል የገባነው ይህ እንዲፈጸም ነበር። ይህም በተግባር ተሳክቷል። ግድቡ የአፍሪካ ኩራት ነው። ኢትዮጵያ መቻልን ያሳየችበት፤ ስህተታችንን ያረምንበትም ጭምር ነው” ሲሉ በፓርላማ ተናግረዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ህዳሴ ግድብ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠቆሙ
ህዳሴ ግድብ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠቆሙ
Sputnik አፍሪካ
ህዳሴ ግድብ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠቆሙ “ህዳሴ ግድብን ለመጨረስ በርካታ ችግሮች ታልፈዋል። በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በጋራ ሪቫን በመቁረጥ ታሪክ እናደርገዋለን። ግድቡ ለታችኛው ተፋሰስ ሀገራት... 20.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-20T13:17+0300
2025-03-20T13:17+0300
2025-03-20T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ህዳሴ ግድብ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠቆሙ
13:17 20.03.2025 (የተሻሻለ: 13:44 20.03.2025)
ሰብስክራይብ