ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፕሪቶርያውን ስምምነት አስመልክቶ በፓርላማ ያነሷቸው ነጥቦች፦ያሸነፍነውን ጦርንት ትተን ወደ ፕሪቶርያው ስምምነት የመጣነው ሰላም ስለምንፈልግ ነው፡፡የቀድሞው የትግራይ ሠራዊት ትጥቅ የማስፈታትና መልሶ ማቋቋም ሂደት በተሟላ መልኩ አልተፈጸምም፤ ሂደቱ መፈጸም ይኖርበታል፡፡የፌደራል መንግሥት ተፈናቃዮችን ለመመልስ ዝግጁ ነው፡፡ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን የስልጣን ግዜ ለማራዝም ውይይት እየተደረገ ነው፤ አመራሮች ሊቀየሩ ይችላሉ፡፡በትግራይ ያለውን ሁኔታ በንግግር ለመፍታት ውይይት እየተደረገ ነው፤ የውይይቱ ውጤት በቅርቡ የሚገለጽ ይሆናል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፕሪቶርያውን ስምምነት አስመልክቶ በፓርላማ ያነሷቸው ነጥቦች፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፕሪቶርያውን ስምምነት አስመልክቶ በፓርላማ ያነሷቸው ነጥቦች፦
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፕሪቶርያውን ስምምነት አስመልክቶ በፓርላማ ያነሷቸው ነጥቦች፦ያሸነፍነውን ጦርንት ትተን ወደ ፕሪቶርያው ስምምነት የመጣነው ሰላም ስለምንፈልግ ነው፡፡የቀድሞው የትግራይ ሠራዊት ትጥቅ የማስፈታትና መልሶ ማቋቋም ሂደት... 20.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-20T11:48+0300
2025-03-20T11:48+0300
2025-03-20T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፕሪቶርያውን ስምምነት አስመልክቶ በፓርላማ ያነሷቸው ነጥቦች፦
11:48 20.03.2025 (የተሻሻለ: 12:44 20.03.2025)
ሰብስክራይብ