ኢትዮጵያ እና ዚምባብዌ የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከዚምባብዌ አቻቸው ምቱሊ ኑቹቤ ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ ፍላጎቶች እና ትብብር ዙሪያ በዛሬው እለት ተወያይተዋል። በውይይቱ ሁለቱ ባለስልጣናት በቁልፍ ፖሊሲዎች እና ማሻሻያዎች ላይ ሃሳብ እንደተለዋወጡ እና ዚምባቡዌ ከኢትዮጵያ ውጤታማ የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ለመማር ፍላጎት እንዳላት የገለጸችበት እንደነበር ገንዘብ ሚኒስቴር ያጋራው መረጃ ያሳያል።ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የዚምባብዌን ፍላጎት በደስታ ተቀብለው ኢትዮጵያ መልካም ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ እና የሁለትዮሽ ትብብሯን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል። @sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ዚምባብዌ የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ዚምባብዌ የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ዚምባብዌ የሁለትዮሽ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከዚምባብዌ አቻቸው ምቱሊ ኑቹቤ ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ ፍላጎቶች እና ትብብር ዙሪያ በዛሬው እለት ተወያይተዋል። በውይይቱ ሁለቱ... 19.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-19T18:36+0300
2025-03-19T18:36+0300
2025-03-19T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий