አስገዳጅ የምሽት ንግድ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
አስገዳጅ የምሽት ንግድ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀየሰዓት ማሻሻያው የተደረገው መዲናዋ አሁን ከደረሰችበት ኢኮኖሚያዊና ማህበረሰባዊ ለውጥ አንፃር መሆኑ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አመልክቷል።ቢሮው በከተማ አስተዳደሩ ደንብ ቁጥር 185/2017 መሠረት የምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን ገልጿል፡፡ደንቡ በመዲናዋ የሚገኙ የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እስከ ምሽት 4፡00 ሰዓት አግልግሎት እንዲሰጡ ያስገድዳል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
አዳዲስ ዜናዎች
0