ፑቲን በኩርስክ ክልል የሚገኙ ሁሉም የዩክሬን ታጣቂዎች እና የውጭ ሀገር ቅጥረኞች አሸባሪዎች ናቸው አሉ

ሰብስክራይብ
ፑቲን በኩርስክ ክልል የሚገኙ ሁሉም የዩክሬን ታጣቂዎች እና የውጭ ሀገር ቅጥረኞች አሸባሪዎች ናቸው አሉ በኩርስክ ክልል በሰላማዊ ዜጎች ላይ ወንጀል የፈፀሙ ሁሉ ተለይተው መቀጣት አለባቸው ሲሉም ፑቲን ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
አዳዲስ ዜናዎች
0