ዩክሬን ከፑቲን-ትራምፕ ንግግር ጥቂት ሰዓታት በኋላ በሩሲያ ካቭካዝስካያ መንደር የኃይል መሠረተ ልማት ተቋም ላይ በሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት አካሄደችጥቃቱ በካስፒያን ኮኒሶርቲየም የዘይት ማስተላለፊያ መስመር ነዳጅ አስተላላፊ ተቋም ላይ እንደተካሄደ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርገልጿል፡፡ በሰው አልባ አውሮፕላን በተካሄደው ጥቃት በአካባቢው 1 ሺህ 700 ካሬ ሜትርን የሸፈነ የእሳት ቃጠሎ ተነስቷል። እነዚህ የኪዬቭ አገዛዝ ድርጊቶች የትራምፕን የሰላም ጅምር ለማደናቀፍ የተደረጉ ትንኮሳዎች መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አጽንኦት ሰጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን ከፑቲን-ትራምፕ ንግግር ጥቂት ሰዓታት በኋላ በሩሲያ ካቭካዝስካያ መንደር የኃይል መሠረተ ልማት ተቋም ላይ በሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት አካሄደች
ዩክሬን ከፑቲን-ትራምፕ ንግግር ጥቂት ሰዓታት በኋላ በሩሲያ ካቭካዝስካያ መንደር የኃይል መሠረተ ልማት ተቋም ላይ በሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት አካሄደች
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን ከፑቲን-ትራምፕ ንግግር ጥቂት ሰዓታት በኋላ በሩሲያ ካቭካዝስካያ መንደር የኃይል መሠረተ ልማት ተቋም ላይ በሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት አካሄደችጥቃቱ በካስፒያን ኮኒሶርቲየም የዘይት ማስተላለፊያ መስመር ነዳጅ አስተላላፊ ተቋም ላይ... 19.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-19T13:50+0300
2025-03-19T13:50+0300
2025-03-19T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩክሬን ከፑቲን-ትራምፕ ንግግር ጥቂት ሰዓታት በኋላ በሩሲያ ካቭካዝስካያ መንደር የኃይል መሠረተ ልማት ተቋም ላይ በሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት አካሄደች
13:50 19.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 19.03.2025)
ሰብስክራይብ