በፑቲን-ትራምፕ የስልክ ውይይት ወቅት በዩክሬን የ30-ቀን የተኩስ አቁም ተነሳሽነት ዙርያ የተነሱ ነጥቦች፦ ▪ ፑቲን በጦር ግንባሩ በአጠቃላይ የተኩስ አቁሙን ውጤታማ በሆነ መንገድ መቆጣጠር የሚቻልበት መንገድ አስፈላጊነት ዙሪያ በርካታ ጠቃሚ ነጥቦችን ዘርዝረዋል። ▪ ሩሲያ በዩክሬን የግዳጅ ምልመላዎችን ማቆም እና የዩክሬን ጦር ኃይሎች እንደገና እንዳይታጠቁ ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል። ▪ ፑቲን የኪዬቭ አገዛዝ መደራደር ካለመፈለጉ ጋር ተያይዞ ሊመጡ የሚችሉ ስጋቶችን ገልፀው፤ በተደጋጋሚ የተደረሱ ስምምነቶችን እንዳሰናከለ እና እንደጣሰ ተናግረዋል።▪ የዩክሬን ታጣቂዎች በሩሲያ ኩርስክ ክልል ሲቪሎች ላይ የፈጸሙትን አረመኔያዊ የሽብር ወንጀል አንስተዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
በፑቲን-ትራምፕ የስልክ ውይይት ወቅት በዩክሬን የ30-ቀን የተኩስ አቁም ተነሳሽነት ዙርያ የተነሱ ነጥቦች፦
በፑቲን-ትራምፕ የስልክ ውይይት ወቅት በዩክሬን የ30-ቀን የተኩስ አቁም ተነሳሽነት ዙርያ የተነሱ ነጥቦች፦
Sputnik አፍሪካ
በፑቲን-ትራምፕ የስልክ ውይይት ወቅት በዩክሬን የ30-ቀን የተኩስ አቁም ተነሳሽነት ዙርያ የተነሱ ነጥቦች፦ ▪ ፑቲን በጦር ግንባሩ በአጠቃላይ የተኩስ አቁሙን ውጤታማ በሆነ መንገድ መቆጣጠር የሚቻልበት መንገድ አስፈላጊነት ዙሪያ በርካታ ጠቃሚ ነጥቦችን... 18.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-18T20:46+0300
2025-03-18T20:46+0300
2025-03-18T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በፑቲን-ትራምፕ የስልክ ውይይት ወቅት በዩክሬን የ30-ቀን የተኩስ አቁም ተነሳሽነት ዙርያ የተነሱ ነጥቦች፦
20:46 18.03.2025 (የተሻሻለ: 21:14 18.03.2025)
ሰብስክራይብ