በሩሲያ ሌኒንግራድ ክልል የስልጠና በረራ ላይ የነበረ የሩሲያ ወታደራዊ ኤምአይ-28 ሄሊኮፕተር መከስከሱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
በሩሲያ ሌኒንግራድ ክልል የስልጠና በረራ ላይ የነበረ የሩሲያ ወታደራዊ ኤምአይ-28 ሄሊኮፕተር መከስከሱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ የሄሊኮፕተሩ አባላት በመሉ እንደተገደሉ እና ሰው ከሚበዛባቸው አካባቢዎች ርቆ በሚገኝ አካባቢ እንደተከሰከሰ ተገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
አዳዲስ ዜናዎች
0