ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የኢንዱስትሪ እና ሥራ ፈጣሪዎች ህብረት ኮንግረስ ላይ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-ሙሉ ሉዓላዊነታቸውን ማረጋገጥ የሚችሉ ሀገራት ብቻ የውጭ ጫናዎችን ይቋቋማሉ፡፡ አብዛኞዎቹ የአውሮፓ ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን በማጣታቸው ምክንያት የከፋ ኢኮኖሚያዊና የጸጥታ ችግር ተጋርጦባቸዋል።በዓለም ላይ አዲስ የኢኮኖሚ ፉክክር እየበረታ መጥቷል።28 ሺህ 595 ማዕቀቦች ሩሲያ ላይ ተጥለዋል።ማዕቀቦች ጊዜያዊ ወይም የአንድ ጊዜ እርምጃዎች ሳይሆኑ ሩሲያ ላይ ጫና መፈጥሪያ መንገዶች ናቸው። ማዕቀቡ ቢነሳም ምዕራቡ ዓለም ሞስኮን ለማሰናከል ሌላ መንገድ ይፈጥራል፡፡ የፀረ-ሩሲያ ማዕቀቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ነፃነትን ይጎዳሉ።ማዕቀቦች ለሩሲያ ኢኮኖሚ አቀጣጣይ ሆነዋል። የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች የምዕራባውያን ኩባንያዎችን መልቀቅ ተጠቅመው ገበያውን ተቆጣጥረዋል።የምዕራባውያን ኩባንያዎች ዳግም ወደ ሩሲያ መመለስን በተመለከተ፤ በሀገሪቱ ውስጥ ሥራቸውን የቀጠሉ ኩባንያዎች ቦታ እንደሚኖራችው የሩሲያው ፕሬዝዳንት ተናግረዋል፡፡ ሆኖም ከሩሲያ ገበያ ወጥተው ንግዳቸው የተያዘባቸው ግን ዘግይተዋል ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የኢንዱስትሪ እና ሥራ ፈጣሪዎች ህብረት ኮንግረስ ላይ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የኢንዱስትሪ እና ሥራ ፈጣሪዎች ህብረት ኮንግረስ ላይ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የኢንዱስትሪ እና ሥራ ፈጣሪዎች ህብረት ኮንግረስ ላይ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-ሙሉ ሉዓላዊነታቸውን ማረጋገጥ የሚችሉ ሀገራት ብቻ የውጭ ጫናዎችን ይቋቋማሉ፡፡ አብዛኞዎቹ የአውሮፓ ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን በማጣታቸው... 18.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-18T17:58+0300
2025-03-18T17:58+0300
2025-03-18T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፕሬዝዳንት ፑቲን በሩሲያ የኢንዱስትሪ እና ሥራ ፈጣሪዎች ህብረት ኮንግረስ ላይ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
17:58 18.03.2025 (የተሻሻለ: 18:14 18.03.2025)
ሰብስክራይብ