ኢትዮጵያ የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ አባል ለመሆን ከፍተኛ ፍላጎት አላት ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ድርበው ተናገሩ አምባሳደሩ ከባንኩ ፕሬዝዳንት ዲልማ ሮሴፍ ጋር በትላንትናው ዕለት ሻንጋይ በሚገኘው የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ውይይት አድርገዋል። የውይይቱ ትኩረት ኢትዮጵያ ባቀረበችው የባንኩ አባልነት ጥያቄ ላይ እንደነበር ቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።አምባሳደሩ ኢትዮጵያ ባከናወነችው መጠነ ሰፊ የዲፕሎማሲ ሥራ ምክንያት በርካታ የባንኩ አባል ሀገራት የአባልነት ጥያቄዋን መደገፋቸውን ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቷ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ጥያቄ ለአባል ሀገራቱ እንደሚያስረዱ አረጋግጠዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ አባል ለመሆን ከፍተኛ ፍላጎት አላት ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ድርበው ተናገሩ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ አባል ለመሆን ከፍተኛ ፍላጎት አላት ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ድርበው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ አባል ለመሆን ከፍተኛ ፍላጎት አላት ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ድርበው ተናገሩ አምባሳደሩ ከባንኩ ፕሬዝዳንት ዲልማ ሮሴፍ ጋር በትላንትናው ዕለት ሻንጋይ በሚገኘው የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ውይይት... 18.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-18T13:39+0300
2025-03-18T13:39+0300
2025-03-18T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ አባል ለመሆን ከፍተኛ ፍላጎት አላት ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ድርበው ተናገሩ
13:39 18.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 18.03.2025)
ሰብስክራይብ