የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ሀምሳ ቶን ቴምር ለኢትዮጵያ አበረከተድጋፉን የተረከቡት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ፤ የቴምር ስጦታው ለማህበራዊ ችግር ተጋላጭ የሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማገዝ እንዲውል ታስቦ እንደተደረገ ተናግረዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ምስጋኑ አረጋ በበኩላቸው ለድጋፉ የሳዑዲ አረቢያን መንግሥት አመስግነው፤ ስጦታው የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት የሚያጠናክር ነው ማለታቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ሚኒስቴር አስታውቋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ሀምሳ ቶን ቴምር ለኢትዮጵያ አበረከተ
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ሀምሳ ቶን ቴምር ለኢትዮጵያ አበረከተ
Sputnik አፍሪካ
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ሀምሳ ቶን ቴምር ለኢትዮጵያ አበረከተድጋፉን የተረከቡት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ፤ የቴምር ስጦታው ለማህበራዊ ችግር ተጋላጭ የሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማገዝ እንዲውል ታስቦ እንደተደረገ... 18.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-18T11:12+0300
2025-03-18T11:12+0300
2025-03-18T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий