የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የኤም 23 አማፂያን በአንጎላ ሊደራደሩ ነው ቀደም ሲል ከኤም 23 ጋር ፊት ለፊት አልወያይም ይሉ የነበሩት ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ፤ አሁን ሀሳባቸውን በመቀየር ማክሰኞ በሉዋንዳ ድርድር ለማድረግ መወሰናቸው ትልቅ ለውጥ ነው ሲሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የኤም 23 ቃል አቀባይ ላውረንስ ካንዩካ ቡድኑ በድርድሩ ላይ እንዲሳተፍ ከአንጎላ ጥሪ እንደቀረበለት እሁድ እለት በኤክስ ገፃቸው በኩል አሳውቀዋል። ቃል አቀባዩ ኤም 23 በድርድሩ ላይ የሚሳተፉ አምስት ልዑካኑን እንደሚልክ ሰኞ እለት አረጋግጠዋል። አደራዳሪዋ አንጎላ ለውይይቱ የበለጠ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠይቃለች። እነዚህ ሙከራዎች ቢደረጉም በዋሊካሌ ክልል በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ግጭቶች እንደቀጠሉ ዘገባዎች ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የኤም 23 አማፂያን በአንጎላ ሊደራደሩ ነው
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የኤም 23 አማፂያን በአንጎላ ሊደራደሩ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የኤም 23 አማፂያን በአንጎላ ሊደራደሩ ነው ቀደም ሲል ከኤም 23 ጋር ፊት ለፊት አልወያይም ይሉ የነበሩት ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ፤ አሁን ሀሳባቸውን በመቀየር ማክሰኞ በሉዋንዳ ድርድር ለማድረግ መወሰናቸው... 17.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-17T20:10+0300
2025-03-17T20:10+0300
2025-03-18T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የኤም 23 አማፂያን በአንጎላ ሊደራደሩ ነው
20:10 17.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 18.03.2025)
ሰብስክራይብ