🪖 የአውሮፓ ሀገራት ከ10 ሺህ በላይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በዩክሬን ለማሠማራት እያቀዱ መሆኑ ተሰማ ታይምስ ጋዜጣ ያጣቀሰው የብሪታኒያ ወታደራዊ ምንጭ "ብዙ ሃገራት ሠራዊት በማቅረብ እንዲሁም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስብስብ ደግሞ በሌላ መንገድ በሚያደርጉት አስተዋጽኦ ትልቅ ኃይል ይሆናል” ብሏል፡፡ ምንም እንኳን ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ከፍተኛ ቁጥር ወታደሮችን ለማቅረብ ቢያቅዱም፤ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር ተጨማሪ ሀገራት ወደ ዩክሬን ወታደር እንዲያሠማሩ በማሳመን በኩል እንደተሳካላቸው ተነግሯል።ሪፖርቱ ለሚሠማራው የአውሮፓ ተልዕኮ ከ35 በላይ ሀገራት የመሣርያ፣ የቁሳቁስ፣ የቴክኒክ እና የመረጃ ድጋፍ ለመስጠት ቃል ገብተዋል ብሏል። ብሪታኒያ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮቿ "ለዓመታት" በዩክሬን የሰላም ማስከበር ተልዕኮ አካል ሆነው እንዲያገለግሉ ፍቃደኛ እንደሆነች ዘ ታይምስ በዘገባው አትቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
https://amh.sputniknews.africa
🪖 የአውሮፓ ሀገራት ከ10 ሺህ በላይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በዩክሬን ለማሠማራት እያቀዱ መሆኑ ተሰማ
🪖 የአውሮፓ ሀገራት ከ10 ሺህ በላይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በዩክሬን ለማሠማራት እያቀዱ መሆኑ ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
🪖 የአውሮፓ ሀገራት ከ10 ሺህ በላይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በዩክሬን ለማሠማራት እያቀዱ መሆኑ ተሰማ ታይምስ ጋዜጣ ያጣቀሰው የብሪታኒያ ወታደራዊ ምንጭ "ብዙ ሃገራት ሠራዊት በማቅረብ እንዲሁም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስብስብ ደግሞ በሌላ መንገድ... 17.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-17T18:38+0300
2025-03-17T18:38+0300
2025-03-18T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
🪖 የአውሮፓ ሀገራት ከ10 ሺህ በላይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በዩክሬን ለማሠማራት እያቀዱ መሆኑ ተሰማ
18:38 17.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 18.03.2025)
ሰብስክራይብ