ኤል ሳልቫዶር ከአሜሪካ የተባረሩ የመጀመሪያ ዙር የቬንዙዌላ ወንጀለኞችን እንደተቀበለች ፕሬዝዳንቷ ተናገሩ "የቬንዙዌላ የወንጀል ቡድን የትሬን ደ አራጓ የመጀመሪያዎቹ 238 አባላት ዛሬ ወደ ሀገራችን ገብተዋል። ለአንድ ዓመት (ሊታደስ ለሚችል) ቆይታ ወዲያውኑ ወደ ሽብርተኞች ማቆያ ማዕከል ተዛውረዋል" ሲሉ የኤል ሳልቫዶር ፕሬዝዳንት ናይብ ቡኬል ገልፀዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም በአሜሪካ የተያዙና በሳልቫዶር የፍትሕ አካላት የሚፈለጉ 23 የኤምኤስ-13 የወንጀል ቡድን አባላት በአውሮፕላኑ ከተጓጓዙት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል። በየካቲት ወር ኤል ሳልቫዶር 40 ሺህ እስረኞችን መያዝ በሚችለው ግዙፍ የሽብርተኞች ማቆያ ማዕከል የአሜሪካ ዜጎችን ጨምሮ ወንጀለኞችን በክፍያ ለማቆየት ሀሳብ አቅርባ የነበረ ሲሆን፤ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ዩናይትድ ስቴትስ ሀሳቡን እንደምታጤን ጠቁመው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኤል ሳልቫዶር ከአሜሪካ የተባረሩ የመጀመሪያ ዙር የቬንዙዌላ ወንጀለኞችን እንደተቀበለች ፕሬዝዳንቷ ተናገሩ
ኤል ሳልቫዶር ከአሜሪካ የተባረሩ የመጀመሪያ ዙር የቬንዙዌላ ወንጀለኞችን እንደተቀበለች ፕሬዝዳንቷ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኤል ሳልቫዶር ከአሜሪካ የተባረሩ የመጀመሪያ ዙር የቬንዙዌላ ወንጀለኞችን እንደተቀበለች ፕሬዝዳንቷ ተናገሩ "የቬንዙዌላ የወንጀል ቡድን የትሬን ደ አራጓ የመጀመሪያዎቹ 238 አባላት ዛሬ ወደ ሀገራችን ገብተዋል። ለአንድ ዓመት (ሊታደስ ለሚችል) ቆይታ... 17.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-17T15:36+0300
2025-03-17T15:36+0300
2025-03-17T16:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኤል ሳልቫዶር ከአሜሪካ የተባረሩ የመጀመሪያ ዙር የቬንዙዌላ ወንጀለኞችን እንደተቀበለች ፕሬዝዳንቷ ተናገሩ
15:36 17.03.2025 (የተሻሻለ: 16:14 17.03.2025)
ሰብስክራይብ