በኦሮሚያ እና በአፋር ክልሎች እሁድ ምሽት የተከሰቱ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጦች የፈጠሩት ንዝረት ብዙ ከተሞች መሰማቱ ተነገረ እሁድ ሌሊት 6፡20 ላይ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ከአቦምሳ ከተማ 48 ኪ.ሜ ርቆ በሚገኝ ስፍራ በሬክተር ስኬል 4.3 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ መረጃ ያሳያል፡፡በተጨማሪም በአፋር ክልል በታላቁ ስምጥ ሸለቆ አካባቢ ምሽት 3:53 ሲል በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኦሮሚያ እና በአፋር ክልሎች እሁድ ምሽት የተከሰቱ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጦች የፈጠሩት ንዝረት ብዙ ከተሞች መሰማቱ ተነገረ
በኦሮሚያ እና በአፋር ክልሎች እሁድ ምሽት የተከሰቱ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጦች የፈጠሩት ንዝረት ብዙ ከተሞች መሰማቱ ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
በኦሮሚያ እና በአፋር ክልሎች እሁድ ምሽት የተከሰቱ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጦች የፈጠሩት ንዝረት ብዙ ከተሞች መሰማቱ ተነገረ እሁድ ሌሊት 6፡20 ላይ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ከአቦምሳ ከተማ 48 ኪ.ሜ ርቆ በሚገኝ ስፍራ በሬክተር ስኬል 4.3... 17.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-17T14:19+0300
2025-03-17T14:19+0300
2025-03-17T14:34+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኦሮሚያ እና በአፋር ክልሎች እሁድ ምሽት የተከሰቱ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጦች የፈጠሩት ንዝረት ብዙ ከተሞች መሰማቱ ተነገረ
14:19 17.03.2025 (የተሻሻለ: 14:34 17.03.2025)
ሰብስክራይብ