አሜሪካ ሕገ-ወጥ ስደተተኞችን ለመከላከል በደቡብ የሀገሪቱ ድንበር የጦር መርከብ ላከች

ሰብስክራይብ
አሜሪካ ሕገ-ወጥ ስደተተኞችን ለመከላከል በደቡብ የሀገሪቱ ድንበር የጦር መርከብ ላከች"የዩኤስኤስ ግሬቭሊ ስምሪት በፕሬዝዳንቱ የሥራ አስፈጻሚ ትዕዛዝ መሠረት የመከላከያ ሚኒስቴሩ የተቀናጀ ጥረት አካል ለሆነው የዩናይትድ ስቴትስ ሰሜናዊ እዝ የደቡባዊ ድንበር ተልዕኮ እገዛ ያደርጋል። የግሬቭሊ የባህር ጉዞ አቅም የዩናይትድ ስቴትስን የግዛት አንድነት፣ ሉዓላዊነት እና ደህንነት የመጠበቅ ኃይል ያሳድጋል" ሲሉ የሰሜን እዝ ዋና አዛዥ ጄኔራል ግሪጎሪ ጊሎት ተናግረዋል። መርከቧ አሸባሪዎችን፣ የባህር ወንበዴዎችን እና ሕገ-ወጥ ስደተኞችን በመከላከል እንዲሁም በውጊያ ዘመቻዎች ላይ ልምድ ያለውን የአሜሪካ የባህር ጥበቃ ክፍል ታጓጉዛለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0