ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ከሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የዓመቱን የአፍጢር መርሃ ግብር አከናወኑ

ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ከሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የዓመቱን የአፍጢር መርሃ ግብር አከናወኑ መርሃ ግብሩ በቅርቡ በታደሰው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ቅዳሜ ተካሂዷል። የአፍጢሩ ተሳታፊዎች ብሔራዊ ቤተ-መንግሥቱን የመጎብኘት እድል እንዳገኙም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0