ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ በዓለም ዓቀፍ ገበያ 20 በመቶ ጨመረ የተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው፤ ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ ባለፈው ዓመት በዓለም አቀፍ የንግድ ልውውጥ 70 በመቶ ጨምሮ ነበር። የአረቢካ ቡና ዋጋ በዚህ ዓመት ከ20 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል የተባለ ሲሆን ለዚህም የአቅርቦት እጥረት እና የዓለም አቀፍ ክምችት መቀነስ በምክንያትነት ተነስተዋል። የቡና ፍሬ አምራቾች ዋጋ በኢትዮጵያ 17.8 በመቶ፣ በኬንያ 12.3 በመቶ፣ በብራዚል 13.6 በመቶ እና በኮሎምቢያ 11.9 በመቶ እንደጨመረ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ በዓለም ዓቀፍ ገበያ 20 በመቶ ጨመረ
ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ በዓለም ዓቀፍ ገበያ 20 በመቶ ጨመረ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ በዓለም ዓቀፍ ገበያ 20 በመቶ ጨመረ የተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው፤ ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ ባለፈው ዓመት በዓለም አቀፍ የንግድ ልውውጥ 70 በመቶ ጨምሮ... 15.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-15T12:53+0300
2025-03-15T12:53+0300
2025-03-15T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአረቢካ ቡና ዋጋ በዓለም ዓቀፍ ገበያ 20 በመቶ ጨመረ
12:53 15.03.2025 (የተሻሻለ: 13:14 15.03.2025)
ሰብስክራይብ