ኢብራሄም ትራኦሬ “ብርኪናፋሶ የሽብርተኝነት መቀበርያ ትሆናለች” አሉለሀገራቸው ከተዋደቁ ወታደሮች ቤተሰቦች ጋር የተገናኙት የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ሽብርተኝነትን እንደሚያጠፉ ቃል ገብተዋል። "እስከመጨረሻው ድረስ እንበቀላቸዋለን። በትውልድ ሀገራችን ላይ መሳሪያ ያነሱ ሁሉ ይጠፋሉ" ብለዋል። ከመጋቢት 2 እስከ 4 ድረስ በተካሄደው ስብሰባ ባሎቻቸው ለሞቱባቸው ሴቶች እና ወላጅ አልባ ልጆች እንክብካቤ ማድረግን የተመለከቱ ውይይቶች ተደርገዋል። የልጆች ትምህርት፣ ባሎቻቸው የሞቱባቸው ሴቶች እና ወላጅ አልባ ህጻናትን ወደ ማህበረሰብ እና የሥራ ሕይወጥ መቀላቀል፣ ለሥራ ፈጣራ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ፤ የውይይቱ ቁልፍ ጉዳዮች ነበሩ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢብራሄም ትራኦሬ “ብርኪናፋሶ የሽብርተኝነት መቀበርያ ትሆናለች” አሉ
ኢብራሄም ትራኦሬ “ብርኪናፋሶ የሽብርተኝነት መቀበርያ ትሆናለች” አሉ
Sputnik አፍሪካ
ኢብራሄም ትራኦሬ “ብርኪናፋሶ የሽብርተኝነት መቀበርያ ትሆናለች” አሉለሀገራቸው ከተዋደቁ ወታደሮች ቤተሰቦች ጋር የተገናኙት የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ሽብርተኝነትን እንደሚያጠፉ ቃል ገብተዋል። "እስከመጨረሻው ድረስ እንበቀላቸዋለን።... 14.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-14T20:33+0300
2025-03-14T20:33+0300
2025-03-14T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий