የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በግማሽ የበጀት ዓመት ከ9 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ተቋም ምልከታ ባደረጉበት ወቅት ነው።ተቋሙ 3.9 ሚሊየን ቶን የገቢና የወጪ ንግድ ጭነት አገልግሎት በመስጠት ትርፉን እንዳገኘ ተገልጿል።ከታክስ በፊት የተገኘው 9.3 ቢሊየን ብር ትርፍ ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ188 በመቶ ብልጫ እንዳለውም ተመላክቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በግማሽ የበጀት ዓመት ከ9 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በግማሽ የበጀት ዓመት ከ9 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በግማሽ የበጀት ዓመት ከ9 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ተቋም ምልከታ... 14.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-14T20:52+0300
2025-03-14T20:52+0300
2025-03-14T21:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በግማሽ የበጀት ዓመት ከ9 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ
20:52 14.03.2025 (የተሻሻለ: 21:14 14.03.2025)
ሰብስክራይብ