14ኛው ኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት በዛሬው እለት ተከፈተ በኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተውን ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት፤ የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥሥር ከኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ጋር በመሆን እንዳዘጋጀው ተገልጿል።በንግድ ትርኢቱ የልምድ ልውውጦች፣ የቴክኖሎጂ ቅብብል እንዲሁም ንግዱን ያማከሉ ስብሰባዎች እንደሚኖሩ ታውቋል።እስከ መጋቢት 8 ድረስ በሚቆየው የንግድ ትርኢት ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ በርካታ የንግድ ተቋማት ይሳተፋሉ ተብሏል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
14ኛው ኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት በዛሬው እለት ተከፈተ
14ኛው ኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት በዛሬው እለት ተከፈተ
Sputnik አፍሪካ
14ኛው ኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት በዛሬው እለት ተከፈተ በኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተውን ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት፤ የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥሥር ከኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ጋር በመሆን እንዳዘጋጀው ተገልጿል።በንግድ ትርኢቱ... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T20:20+0300
2025-03-13T20:20+0300
2025-03-13T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий