ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ መያዝ አለባት አሉበአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዓለም የውሳኔ ስጪ መድረኮች ላይ የአፍሪካ ተሳትፎ አስፈላጊ እና ወሳኝ እንደሆነ አበክረው ተናግረዋል።አፍሪካ በዓለም አቀፉ መድረክ ላይ ያላትን ትክክለኛ ቦታ ለማረጋገጥ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ መቀጠል እንዳለባት ገልጸዋል።ኢትዮጵያ ለዚህ ጥረት ድጋፍ መስጠቷን እንደምትቀጥል ቃል የገቡት ፕሬዝዳንቱ፤ ለአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን አመራር ስኬታማነት የድርሻዋን እንደምትወጣም አረጋግጠዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ መያዝ አለባት አሉ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ መያዝ አለባት አሉ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ መያዝ አለባት አሉበአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዓለም የውሳኔ ስጪ... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T19:23+0300
2025-03-13T19:23+0300
2025-03-13T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ መያዝ አለባት አሉ
19:23 13.03.2025 (የተሻሻለ: 19:44 13.03.2025)
ሰብስክራይብ