አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አደረጉ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በተካሄደው የርክክብ ሥነ-ሥርዓት የአንጎላ ፕሬዝዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ጆአዎ ሎሬንሶ፣ ተሰናባች እና አዲስ የሕብረቱ ኮሚሽን አመራሮች እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አደረጉ
አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን አዲሱ ሊቀመንበር ስልጣናቸውን በይፋ ተረከቡ ተመራጩ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አድርገዋል።በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በተካሄደው... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T18:02+0300
2025-03-13T18:02+0300
2025-03-13T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አደረጉ
18:02 13.03.2025 (የተሻሻለ: 21:44 13.03.2025)
ሰብስክራይብ