የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ መከላከያ ተቋማት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማሙስምምነቱ የኢትዮጵያና የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሞች በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ መሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተወያዩ በኋላ የመጣ እንደሆነ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የሩዋንዳው አቻቸው ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ ፈርመዋል። ሁለቱ ሀገራት በወታደራዊ አቅም ግንባታ ስልጠና፣ በተሞክሮ ልውውጥ፣ ሽብርተኝነትን በመከላከል እና በሌሎችም ተያያዥነት ባላቸው ወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመሥራት ከስምምነት ላይ እንደደረሱ ተነግሯል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ መከላከያ ተቋማት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ
የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ መከላከያ ተቋማት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ መከላከያ ተቋማት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማሙስምምነቱ የኢትዮጵያና የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሞች በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ መሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተወያዩ በኋላ የመጣ... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T18:27+0300
2025-03-13T18:27+0300
2025-03-13T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ መከላከያ ተቋማት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ
18:27 13.03.2025 (የተሻሻለ: 18:44 13.03.2025)
ሰብስክራይብ