የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በደማስቆ ዙሪያ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንጻዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ ጥቃቱ የደረሰው ዱማር ተብሎ በሚጠራው ሠፈር እንደሆነ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘግቧል። አምቡላንሶች እና የሲቪል መከላከያ መኪኖች ጥቃቱ ወደ ተፈፀመበት አካባቢ የተሠማሩ ሲሆን በርካታ ሰዎች መገደላቸው እና መቁሰላቸው ተሰምቷል። ከማህበራዊ ትሥሥር ገፆች የተገኙ ምስሎችበእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በደማስቆ ዙሪያ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንጻዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ
የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በደማስቆ ዙሪያ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንጻዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በደማስቆ ዙሪያ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንጻዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ ጥቃቱ የደረሰው ዱማር ተብሎ በሚጠራው ሠፈር እንደሆነ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘግቧል። አምቡላንሶች እና የሲቪል መከላከያ መኪኖች ጥቃቱ ወደ ተፈፀመበት አካባቢ... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T16:24+0300
2025-03-13T16:24+0300
2025-03-13T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በደማስቆ ዙሪያ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንጻዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ
16:24 13.03.2025 (የተሻሻለ: 16:44 13.03.2025)
ሰብስክራይብ