ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የባህል እና ጥበባት ፌስቲቫል ልታስተናግድ ነውፌስቲቫሉ "የባህልና ጥበባት ለቀጣናዊ የሕዝብ ለሕዝብ ትሥሥር" በሚል መሪ ቃል ከመጪው መጋቢት 11 እስከ መጋቢት 14 እንደሚካሄድ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናግረዋል፡፡በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የሚካሄደው የባህልና ጥበባት ፌስቲቫል በርካታ ዝግጅቶችን ጨምሮ የኢትዮጵያ ባህልና ጥበብ የሚቀርቡበት እንደሆነ ተገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የባህል እና ጥበባት ፌስቲቫል ልታስተናግድ ነው
ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የባህል እና ጥበባት ፌስቲቫል ልታስተናግድ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የባህል እና ጥበባት ፌስቲቫል ልታስተናግድ ነውፌስቲቫሉ "የባህልና ጥበባት ለቀጣናዊ የሕዝብ ለሕዝብ ትሥሥር" በሚል መሪ ቃል ከመጪው መጋቢት 11 እስከ መጋቢት 14 እንደሚካሄድ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T13:33+0300
2025-03-13T13:33+0300
2025-03-13T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የባህል እና ጥበባት ፌስቲቫል ልታስተናግድ ነው
13:33 13.03.2025 (የተሻሻለ: 14:14 13.03.2025)
ሰብስክራይብ