የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ክልሉ ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት እንዳይገባ ሁሉም የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ዛሬ በአዲስ አበባ በሰጡት ማብራሪያ ትግራይ ክልልን ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት ለመክተት የሚሞክረው በክልሉ የሕግ ተቀባይነት ያጣው የሕወሓት አንጃ ነው ብለዋል። አንጃው በቀበሌ፣ ወረዳ እና ዞን ባሉ ተቋማት ማሕተሞችን በሕገ-ወጥ መንገድ እየነጠቀ እንደሚገኝ አመልክተዋል። ሆኖም ግዜያዊ አስተዳደሩ እስካሁን የፌደራል መንግሥትን ጣልቃ ገብነት እንዳልጠየቀ ገልጸዋል። ጊዜያዊ አስተዳዳሪው ትግራይ ክልል ዳግም ወደ ጦርነት እንዳይመለስ የፌደራል መንግሥት የሚጠበቅበትን ሊወጣ ይገባልም ብለዋል። የትግራይ ክልልን ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት ለመክተት የሚደረገውን ሙከራ ለማስቆም የክልሉ ሕዝብ፣ የፌደራል መንግሥትና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ማቅረባቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ክልሉ ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት እንዳይገባ ሁሉም የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ክልሉ ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት እንዳይገባ ሁሉም የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ክልሉ ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት እንዳይገባ ሁሉም የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ዛሬ በአዲስ አበባ በሰጡት ማብራሪያ ትግራይ ክልልን ወደ... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T13:03+0300
2025-03-13T13:03+0300
2025-03-13T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ክልሉ ወደ አላስፈላጊ ትርምስና ጦርነት እንዳይገባ ሁሉም የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ
13:03 13.03.2025 (የተሻሻለ: 13:44 13.03.2025)
ሰብስክራይብ