የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የደቡብ ሱዳን መሪዎች በሀገሪቱ የሰፈነውን ውጥረት እንዲያረግቡ እና ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳሰቡ ኢጋድ በደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ለመምከር በጠራው 43ኛው አስቸኳይ የበየነ መረብ ጉባኤ ላይ ተሳትፎ ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፤ ኢትዮጵያ ለሰላም፣ መረጋጋት እና ትብብር ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስታውቋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ በአባል ሀገራት እና ኢጋድ የተቀናጀ ጥረት ደቡብ ሱዳን ወደ ዘላቂ ሰላምና ልማት ጎዳና እንድታመራ የምታደርገውን ጥረት እንደመትቀጥልም ገልጸዋል፡፡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የደቡብ ሱዳን መሪዎች በሀገሪቱ የሰፈነውን ውጥረት እንዲያረግቡ እና ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳሰቡ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የደቡብ ሱዳን መሪዎች በሀገሪቱ የሰፈነውን ውጥረት እንዲያረግቡ እና ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳሰቡ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የደቡብ ሱዳን መሪዎች በሀገሪቱ የሰፈነውን ውጥረት እንዲያረግቡ እና ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳሰቡ ኢጋድ በደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ለመምከር በጠራው 43ኛው አስቸኳይ የበየነ መረብ... 13.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-13T11:26+0300
2025-03-13T11:26+0300
2025-03-13T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የደቡብ ሱዳን መሪዎች በሀገሪቱ የሰፈነውን ውጥረት እንዲያረግቡ እና ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳሰቡ
11:26 13.03.2025 (የተሻሻለ: 12:14 13.03.2025)
ሰብስክራይብ