የዩክሬን ወታደሮች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት የሚያካሂዱት ዘመቻ "ከሳምንታት እስከ ቀናት" ብቻ ሊቆይ እንደሚችል የዩክሬን ጦር ተናገረ

ሰብስክራይብ
የዩክሬን ወታደሮች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት የሚያካሂዱት ዘመቻ "ከሳምንታት እስከ ቀናት" ብቻ ሊቆይ እንደሚችል የዩክሬን ጦር ተናገረ የዩክሬን ጦር ግምገማን ያጣቀሱ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች የዩክሬን መከላከያ ኃይል "ሊገለፅ የማይችል ሁኔታ እንደገጠመው" አመልክተዋል። አብዛኛው የዩክሬን ኃይል “ከባድ ብርጌዶችን” ጨምሮ ኩርስክ ክልልን ለቀው ሳይወጡ እንዳልቀሩ ሌላ የዜና ማሰራጫ አስነብቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0