የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ሙሉ ትግበራ ጥሪ አቀረበ ጥሪው የተደረገው ዛሬ በአዲስ አበባ በተጀመረው 57ኛው የአፍሪካ ሀገራት የፋይናንስ፣ የፕላንና የኢኮኖሚ ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ነው። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ምክትል ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ፔድሮ የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት በተሟላ መልኩ እንዲተገበር ጥሪ አቅርበዋል። "የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና አህጉራዊ ስምምነት ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካ እድገት ገዥ መመሪያ እና አፍሪካውያን የጋራ አቋም የሚያበጁበት ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ነው" ሲሉ ምክትል ዋና ጸሃፊው አክለዋል። የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ስምምነቱን በተሟላ መልኩ በመተግበር እና ማነቆዎችን በማስወገድ ረገድ ጥረታቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አሳስበዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ሙሉ ትግበራ ጥሪ አቀረበ
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ሙሉ ትግበራ ጥሪ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ሙሉ ትግበራ ጥሪ አቀረበ ጥሪው የተደረገው ዛሬ በአዲስ አበባ በተጀመረው 57ኛው የአፍሪካ ሀገራት የፋይናንስ፣ የፕላንና የኢኮኖሚ ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ነው። በጉባኤው መክፈቻ ላይ... 12.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-12T15:05+0300
2025-03-12T15:05+0300
2025-03-12T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ሙሉ ትግበራ ጥሪ አቀረበ
15:05 12.03.2025 (የተሻሻለ: 15:44 12.03.2025)
ሰብስክራይብ