የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ባለብዙ ዘርፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን እንዲቋቋም ወሰነቦርዱ ውሳኔው ላይ የደረሰው ከ78 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ የግል ባለሀብቶች ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ቦርዱ በጥያቄው ላይ በስፋት ከተወያየ በኃላ ባለብዙ ዘርፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ሆኖ እንዲሰየም እና ጥያቄ አቅራቢዎቹም በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገቡ ውሳኔ አሳልፏል።በተጨማሪም የኢንቨስትመንት ቦርዱ የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አሰያየም፣ የመሬት አመዳደብ እና አጠቃቀም መመርያን ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይ ውሳኔ መስጠቱ ተገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ባለብዙ ዘርፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን እንዲቋቋም ወሰነ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ባለብዙ ዘርፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን እንዲቋቋም ወሰነ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ባለብዙ ዘርፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን እንዲቋቋም ወሰነቦርዱ ውሳኔው ላይ የደረሰው ከ78 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስመዘገቡ የግል ባለሀብቶች ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ቦርዱ በጥያቄው... 12.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-12T11:37+0300
2025-03-12T11:37+0300
2025-03-12T12:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ባለብዙ ዘርፍ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን እንዲቋቋም ወሰነ
11:37 12.03.2025 (የተሻሻለ: 12:14 12.03.2025)
ሰብስክራይብ