በታንዛኒያ በኤምፖክስ የተያዙ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ሁለቱ ግለሰቦች ሽፍታ፣ ትኩሳት፣ ራስ ምታት እንዲሁም የሰውነት እና የጉሮሮ ህመም እንዳለባቸውና እንዲለዩ መደረጉን የታንዛኒያ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በበሽታው ከተያዙት መካከል አንደኛው ከጎረቤት ሀገር ወደ ታንዛኒያ የገባ የከባድ መኪና ሹፌር እንደሆነ ሚኒስቴሩ በመግለጫው አስታውቋል። መንግሥት በድንበር መግቢያ እና መውጫ ምርመራ በማካሄድ፣ የጤና ግንዛቤን በማሳደግ እና በሕዝባዊ ንቅናቄ ዜጎች መከላከያ እርምጃዎችን እንዲወስዱ በማድረግ በየደረጃው የበሽታ መከላከል ሥራውን አጠናክሮ እንደቀጠለ ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በታንዛኒያ በኤምፖክስ የተያዙ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
በታንዛኒያ በኤምፖክስ የተያዙ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በታንዛኒያ በኤምፖክስ የተያዙ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ሁለቱ ግለሰቦች ሽፍታ፣ ትኩሳት፣ ራስ ምታት እንዲሁም የሰውነት እና የጉሮሮ ህመም እንዳለባቸውና እንዲለዩ መደረጉን የታንዛኒያ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።... 11.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-11T18:54+0300
2025-03-11T18:54+0300
2025-03-12T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በታንዛኒያ በኤምፖክስ የተያዙ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
18:54 11.03.2025 (የተሻሻለ: 11:14 12.03.2025)
ሰብስክራይብ