337 የዩክሬን ድሮኖቸ ትላንት ሌሊት ብቻ በሩሲያ ሰማይ ላይ ተመትተው እንደወደቁ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀበኩርስክ ክልል ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው አልባ አውሮፕላን (126) ተመትቶ ወድቋል፡፡ በሞስኮ ክልል 91፣ በብራያንስክ 38 እና በቤልጎሮድ 25 ሰው አልባ አውሮፕላኖች ተመትተዋል።በተጨማሪም በራያዛን 22፣ በካሉጋ 10 እና በሊፕስክ እና ኦርዮል ክልሎች ስምንት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ተመትተው ወድቀዋል። የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አክሎም በቮሮኔዝ ስድስት እና በኒዥኒ ኖቭጎሮድ ደግሞ ሶስት ሰው አልባ አውሮፕላኖች መመታታቸውን ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
337 የዩክሬን ድሮኖቸ ትላንት ሌሊት ብቻ በሩሲያ ሰማይ ላይ ተመትተው እንደወደቁ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
337 የዩክሬን ድሮኖቸ ትላንት ሌሊት ብቻ በሩሲያ ሰማይ ላይ ተመትተው እንደወደቁ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
337 የዩክሬን ድሮኖቸ ትላንት ሌሊት ብቻ በሩሲያ ሰማይ ላይ ተመትተው እንደወደቁ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀበኩርስክ ክልል ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው አልባ አውሮፕላን (126) ተመትቶ ወድቋል፡፡ በሞስኮ ክልል 91፣ በብራያንስክ 38 እና... 11.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-11T16:34+0300
2025-03-11T16:34+0300
2025-03-11T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
337 የዩክሬን ድሮኖቸ ትላንት ሌሊት ብቻ በሩሲያ ሰማይ ላይ ተመትተው እንደወደቁ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
16:34 11.03.2025 (የተሻሻለ: 17:14 11.03.2025)
ሰብስክራይብ