ኢትዮጵያ እና ቻይና በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናቀር ተስማሙ ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሰደር ቼን ሀይ ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው። አምባሳደር ቼን ሀይ ቻይና የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ እንደምትደግፍ እና የኢንቨስትመንት ተሳትፎዋንም ለማሳደግ ቁርጠኛ እንደሆነች አረጋግጠዋል ሲል የቻይና ኤምባሲ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ቻይና በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናቀር ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ቻይና በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናቀር ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ቻይና በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናቀር ተስማሙ ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሰደር ቼን ሀይ ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው። አምባሳደር ቼን ሀይ ቻይና... 11.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-11T13:02+0300
2025-03-11T13:02+0300
2025-03-11T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ እና ቻይና በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናቀር ተስማሙ
13:02 11.03.2025 (የተሻሻለ: 13:44 11.03.2025)
ሰብስክራይብ