የአፋር እና ሱማሌ ክልሎችን ሰላም ለማጽናት ያለመ የኢፍጣር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ተካሄደየክልሎቹ ርዕስ መስተዳድሮች በተገኙበት የተካሄደው መርሐ ግብር የሁለቱን ክልሎች ሰላም በማፅናት የሕዝብ ለሕዝብ ትስስሩን ለማጠናከር ያለመ እንደሆነ ተገልጿል። በቅርቡ በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ ቦታዎች ላይ የሚከሰቱ ግጭቶችን ለማስቆምና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚያስችል ስምምነት መደረሱ ይታወሳል።ስምምነቱን ተከትሎ የሁለቱን ሕዝቦች የግጭት ምክንያቶች በመለየት መፍትሄ ለማስቀመጥና ሰላምን ለማፅናት የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይተዋል ሲል ሰላም ሚኒስቴር በማህበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል፡፡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፋር እና ሱማሌ ክልሎችን ሰላም ለማጽናት ያለመ የኢፍጣር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ተካሄደ
የአፋር እና ሱማሌ ክልሎችን ሰላም ለማጽናት ያለመ የኢፍጣር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የአፋር እና ሱማሌ ክልሎችን ሰላም ለማጽናት ያለመ የኢፍጣር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ተካሄደየክልሎቹ ርዕስ መስተዳድሮች በተገኙበት የተካሄደው መርሐ ግብር የሁለቱን ክልሎች ሰላም በማፅናት የሕዝብ ለሕዝብ ትስስሩን ለማጠናከር ያለመ እንደሆነ ተገልጿል።... 11.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-11T11:15+0300
2025-03-11T11:15+0300
2025-03-11T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአፋር እና ሱማሌ ክልሎችን ሰላም ለማጽናት ያለመ የኢፍጣር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ተካሄደ
11:15 11.03.2025 (የተሻሻለ: 11:44 11.03.2025)
ሰብስክራይብ