ሩሲያ እና አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ ጉዳይ ዙርያ በዝግ እንዲመክር ጠየቁ ሞስኮ በምዕራብ ሶሪያ በሲቪሎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት የተመለከተው ውይይት በዛሬው እለት ይካሄዳል ብላ እንደምትጠብቅ በተመድ የሩሲያ ምክትል ቋሚ ተወካይ ዲሚትሪ ፖሊያንስኪ ተናግረዋል።ከማህበራዊ የትሥሥር ገጾች የተገኘው ተንቀሳቃሽ ምስል ሲቪሎች በሶሪያ ላታኪያ ግዛት በሚገኘው የሩሲያ ሃሜሚም አየር ማረፊያ ተጠልለው ያሳያል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ ጉዳይ ዙርያ በዝግ እንዲመክር ጠየቁ
ሩሲያ እና አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ ጉዳይ ዙርያ በዝግ እንዲመክር ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ ጉዳይ ዙርያ በዝግ እንዲመክር ጠየቁ ሞስኮ በምዕራብ ሶሪያ በሲቪሎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት የተመለከተው ውይይት በዛሬው እለት ይካሄዳል ብላ እንደምትጠብቅ በተመድ የሩሲያ... 10.03.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-03-10T18:08+0300
2025-03-10T18:08+0300
2025-03-10T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ እና አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በሶሪያ ጉዳይ ዙርያ በዝግ እንዲመክር ጠየቁ
18:08 10.03.2025 (የተሻሻለ: 18:44 10.03.2025)
ሰብስክራይብ